Latest / SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ

"የግብፁ መንፈሳዊ ጉዞ የሚካሔደው ከጥቅምት 28 ቀን 2017 እስከ ኅዳር 10 ቀን 2017 ነው" ዶ/ር ተፈሪ በላይነህ
ዶ/ር ተፈሪ በላይነ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ፤ ወደ ግብፅ ስለሚደረገው የመንፈሳዊ ጉዞ ፕሮግራም ሂደት ይናገራሉ።
The skinny
The skinny isn't ready yet — notes appear once the transcript is processed.