skinny.

Latest / SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ

"አውስትራሊያ ውስጥ በምርጫ ወቅት ድምፅ አለመስጠት ሕግ እንደመጣስ ይቆጠራል፤ መራጭነት መሠረታዊ መብትና ኃላፊነት ነው" አቶ አናንያ ኢሳያስ

አቶ አናንያ ዳንኤል ኢሳያስ፤ የአውስትራሊያ ምርጫ ኮሚሽን ቃል አቀባይ፤ ሜይ 3 / ሚያዝያ 25 የሚካሔደውን የአውስትራሊያ የፌዴራል ምርጫ ሂደትና የኮሚሽኑን ሚናዎች አስመልክተው ያስረዳሉ።

The skinny

The skinny isn't ready yet — notes appear once the transcript is processed.