Latest / SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ

የበዓለ ትንሣኤ አከባበር በአገረ አውስትራሊያ
ወ/ሮ ሰላማዊት ታደሰ (ከፐርዝ)፣ ዘውዴ ተስፋማሪያም (ከብሪስበን) እና አቶ ወንድወሰን ሽቱ (ከሜልበርን) እንደምን የፋሲካ በዓልን ከቤተሰብና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር እንዳሳለፉ ይናገራሉ። ለመላ የክርስትና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን መልካም ምኞታቸውን ይገልጣሉ።
The skinny
The skinny isn't ready yet — notes appear once the transcript is processed.