Latest / SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ

"እንኳን ለበአለ ጥምቀቱ አደረሳችሁ ።"- ቀሲስ መንግስቱ ሀይሌ
መልአከ ፀሐይ ቀሲስ መንግሥቱ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አኅጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና የብሪስበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፤ ጥምቀት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፤ ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዮሀንስ እጅ መጠመቁን የምታዘክረበት በአል ነው ብለዋል ።
The skinny
The skinny isn't ready yet — notes appear once the transcript is processed.